


የህዝብ ክንፍ ውይይት ተካሄደ
ሰኔ 10፣ 2017 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በብርሃን አይነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት የህዝብ ክንፍ ውይይት ተካሄደ ፡፡ በትምህርት ቤቱ ካሉት የህዝብ ክንፎች እና የውስጥ ትስስር ከተፈረመባቸው አካላት አንዱ የመምህራን ማህበር ስሆን በስምምነቱ መሰረት ስራዎችን አየሰራ መሆኑም የ ትምህርት ቤቱ ዋና ዳይረክተር ወ/ሮ ዉብአልም ተናግረዋል፡፡፡
የመምህራን ማህበር ከትምህርት ቤቱ ዳይሬክተሮች ጋር በተቋማዊ ባህል ግንባታ፤ አደረጃጀትን መጠቀም በተለይም የህዝብ ክንፍ የሆነውን መምህራን ማህበርንና ያልተገባ አስተሳሰብና ተግባርን መመከት ዙሪያ ሰፊ ውይይት በማድረግ መስማማት ላይ ተደርሷልም ተባለ፡፡
.