የጥያቄ እና መልስ ዉድድር ተካሄደ
(ግንቦት 11/2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ብርሃን የዓይነ-ስውራን አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል የጥያቄ እና መልስ ዉድድር ተካሄደ።